ማንኛውንም የክስ ሂደት መከታተያና መረጃ መለዋወጫ ሲስተም
ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች!!
ለአዲስ አበባ ከተማ ልማት እና መልካም አስተዳደር የሚያግዙ ሕጐች እንዲወጡና ንቃተ-ሕግ እንዲፈጠር በማድረግ ተደራሽ እና የተቀላጠፈ የፍትሕ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ በመስጠት የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ማድረግ፡፡
በ 2022 ዓ.ም. አዲስ አበባን የሕግ የበላይነት የተረጋገጠበት ከተማ ማድረግ ነው፡፡
1.ተጠያቂነት፣ 2.ግልፅነት፣ 3.ለለውጥ ዝግጁነት፣ 4.የላቀ አገልግሎት መስጠት፣ 5.በእውቀትና በእምነት መምራትና መሥራት፣ 6.ለፍትህና ለሕግ የበላይነት በጽናት መታገል፣ 7. ኪራይ ሰብሳቢነት በጽናት መታገል፣ 8. መልካም የሥራ ግንኙነት በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መቆም፡፡
የመረጃ ልውውጥ ሂደቱን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ቀልጣፋ ፍትሃዊና ፈጣን ስራ ለመስራት ወሳኝ ነው፡፡
ወደ ዋናው ፔጅ ለመግባትና ለመመዝገብ