እንኳን ወደ ጉለሌ ፍትህ ጽ/ቤት በሰላም መጡ!1

ማንኛውንም የክስ ሂደት መከታተያና መረጃ መለዋወጫ ሲስተም

የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት

ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች!!

ተልዕኮ

ለአዲስ አበባ ከተማ ልማት እና መልካም አስተዳደር የሚያግዙ ሕጐች እንዲወጡና ንቃተ-ሕግ እንዲፈጠር በማድረግ ተደራሽ እና የተቀላጠፈ የፍትሕ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ በመስጠት የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ማድረግ፡፡

ራዕይ

በ 2022 ዓ.ም. አዲስ አበባን የሕግ የበላይነት የተረጋገጠበት ከተማ ማድረግ ነው፡፡

እሴቶች

1.ተጠያቂነት፣ 2.ግልፅነት፣ 3.ለለውጥ ዝግጁነት፣ 4.የላቀ አገልግሎት መስጠት፣ 5.በእውቀትና በእምነት መምራትና መሥራት፣ 6.ለፍትህና ለሕግ የበላይነት በጽናት መታገል፣ 7. ኪራይ ሰብሳቢነት በጽናት መታገል፣ 8. መልካም የሥራ ግንኙነት በመፍጠር ለጋራ ዓላማ መቆም፡፡

Ready to Transform Your ተቋሞት?

የመረጃ ልውውጥ ሂደቱን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ቀልጣፋ ፍትሃዊና ፈጣን ስራ ለመስራት ወሳኝ ነው፡፡

ወደ ዋናው ፔጅ ለመግባትና ለመመዝገብ